“ተቋሙን ዲጅታላይዝድ በማድረግ በኩል ባለፉት ወራት የበለፀጉት ከ10 በላይ መተግበሪያዎች ትርጉማቸዉ የጎላ ነዉ” ክቡር ዶክተር ኤርሚያስ የማነብርሃን በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር የተቋም ግንባታና ሪፎርም ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ

ሚኒስትር ዴኤታዉ ይህንን የተናገሩት ተቋሙ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች ለማዘመን እና አሰራሩን ወደ ዲጂታል ለመቀየር ከያዛቸው ፕሮጀክቶች መካከል ወደ ተቋሙ የሚመጡ ትላልቅ